ዜማ፣ግጥምናቲያትር ደራሲው ተስፋዬ አበበ የትምህርት ቤት አክሲዮን ድርሻ ተበረከተላቸው

Date:

አዲስ ሪፖርተር – ለበርካታ ድምፃውያን የዜማና ግጥም ሰራዎችን አበርክተዋል፤ ትያትሮችን ጽፈዋል፤ አዘጋጅተዋል፡፡ የተሰፋዬ አበበ የኪነ ጥበብ ማዕከልን በመመስረት ስመጥር የኪነ ጥበብ ባለሙያወችን ያፈሩን ተሰፋዪ አበበ ተወልደው ለዚሁ ድንቅ ስራቸው የክብር ዶክተርነት ማዕረግ አግኝተዋል።

ላደጉበት ማኅበረሰብን በትምህርት ዘርፍ የመደገፍ ተግባራቸው በርክታ ስራዎችን አበርክተዋል። በዚህም ተግባራቸው በውል ይታወቃሉ። ለአብነት የማህበረሰብ ት/ቤቶች ግጥምና ዜማ በመድረስ ህብረ ዝማሬ ለማህበረሰቡ ማበርከታቸውን ስራቸውን የሚያውቁ ሁሉ ይመስክሩላቸዋል።

የአርቲስቱ ተግባር ትልቅ እውቀና የሚሰጠው እንደ ሆነ በመግለጽ የአብነት የማህበረሰብ ት/ቤቶች የቦርድ ሰብሰቢ ዶ/ር ዘላለም ተሾመ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡

ህብረ ዝማሬው በይፋ ሲመረቅ የተገኙት አርቲስት አብራር አብዶ እና ረ/ፕ ሙሉጌታ ጀዋሬ የአርቲሰቱን በጎ ተግባር በማድነቅ ለአርአያነታቸው ምሰጋና በአካል ስፍራው ላይ ሆነው አቀርበውላቸዋል፡፡

የማህበረሰብ ት/ቤቱ ለተሰፋዪ አበበ የአክሲዮን ድርሻ የቃል ኪዳን ሰነድ ያስረከበ ሲሆን የህይወት ዘመን ድጋፍ ለማድረግም ቃል ገብቷል። የክብር ዶክተርነት ማዕረግ የተሰጣቸው ተስፋዬ አበበ ለተደረገላቸው አመስግነዋል።

Share and Enjoy !

Shares

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

Share post:

Subscribe

spot_imgspot_img

Popular

More like this
Related

Egypt’s Red Sea Signal: Opening the Door to a Historic Nile Agreement with Ethiopia

"sources like The National indicating Egypt's conditional openness to...

አብን በሁመራ፣ አዲረመጥ፣ ኮረም ኦፍላ፣ ጠለምት ራያና አላማጣ ሕዝቡ ለክልልም ምርጫም መሳተፍ አለበት አለ

አዲስ ሪፖርተር - "ህዝባችን ለክልሉ ምክርቤት ጭምር ምርጫ መካሄድ...

“ለዓመታት የፖለቲካ መብታቸው ተገፎ ለኖሩ ዜጎች የዲሞክራሲ ጭላንጭል የፈነጠቀ ታሪካዊ እርምጃ” ወልቃይት

አዲስ ሪፖርተር - የወልቃይት ጠገዴ አማራ የማንነትና ወሰን ኮሚቴ...

“ለአራተኛ ጊዜ ተወረናል” ከወሎ ራያ አማራ ማንነት እና ወሰን አስመላሽ ከሚቴ የተሰጠ መግለጫ

አዲስ ሪፖርተር - "መንግሥትም የህዝቡን የማንነት እና የራስ አስተዳደር...