Addis Reporter - The recent Reuters report alleging Ethiopian training of RSF (Rapid Support Forces) fighters presents a narrative of unprecedented escalation, but this framing demonstrates a profound misunderstanding of international relations in the Horn of...
ታዋቂው የመከላከያ መረጃ ተንታኝ Janes የሰጠው አስተያየት ነው፤ ሮይተርስ በዘገባው ላይ “Janes said it could not confirm the site was military based on their analysis of the imagery” በማለት የገለጸው ሀሳብ፣ የቀረበው ምስል ወታደራዊ እንቅስቃሴን እንደማያሳይ በተዘዋዋሪ ያረጋግጣል። ይህ ሆኖ ሳለ ሮይተርስ “ሚስጥራዊ የጦር ካምፕ” የሚል ስያሜ መስጠቱ ዘገባው አስቀድሞ ኢትዮጵያን ለመወንጀል ታቅዶ...