ገዱ አንዳርጋቸው ጠ.ሚ አብይ ወደ አስመራው እንደላኳቸው አመኑ፤ ደመቀ መኮንን በተለያዩ ጉዳዮች ይታማሉ ዝምታ መምረጣቸው እያነጋገረ ነው

“ … የትግራይ ህዝብ ላይ የደረሰው መከራ በፍፁም አጀንዳዎም አልነበረም” የሚሉት አቶ ገዱ አስመራ ያቀኑት ስለ ትግራይ ሕዝብ ካልሆነ ስለጋሞ ህዝብ ለማውራት ነበር? ወይስ ስለ ስልጢ፣ ከንባታ፣ ሶማሊ፣ ቤኒሻንጉል፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ አማራ፣ ጋምቤላ ህዝብ ወይስ ስለየትናው ማህበረሰብ? ሲሉ ይጠይቃሉ።...

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የኢቢሲ ቦርድ ሰብሳቢ ሆኑ፤ ዶ.ር ወርቁ ጋቸና አሉበት

አዲስ ሪፖርተር - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ...

ወደ ትግራይ የሚደረጉ በረራዎች እንዴት ተቋረጡ? እንዴትስ እንዲጀምሩ ተወሰነ?

አዲስ ሪፖርተር - ላለፉት አምስት ቀናት የተቋረጠው የአየር ትራንስፖርት በትግራይ ሰላማዊ ሕዝብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ የፈጠረው ቀውስ በቀላሉ...

“የስምምነቶች ሁሉ እናት” ህንድ እና የአውሮፓ ህብረትታሪካዊ የንግድ ስምምነት አደረጉ

አዲስ ሪፓርተር፡- ሕንድ እና አውሮፓ ከሃያ ዓመት በላይየፈጀውን የነፃ ገበያ ንግድ ስምምነት ድርድር በኒው ዴልሂየጋራ ንግድ ስምምነቱን በመፈራረም መቋጫ አግኝቷል። ይህስምምነት በአጠቃላይ የሁለት ቢሊዮን ህዝብ ገበያንየሚያስተሳስር ሲሆን፣ ይህም የአለም አቀፍ...

WORLD

ፕሬዝዳንት ትራምፕ “ግሪንላንድ የአሜሪካ ትሆናለች” ማለታቸው የታሪክ ሌጋሲ ህልም ወይስ አዲስ ቀውስ?

አዲስ ሪፖርተር - በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም ኢኮኖሚያዊ ፎረም ስብሰባ ላይ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግሪንላንድን ለመግዛት ወይም ለመቆጣጠር የወሰኑበትን አግባብ አስመልክቶ ያደረጉት ንግግር ላይ ከወትሮው ለስለስ ብለው ግሪንላንድን...

በሚኒሶታ እየተሰማ ያለው የማጭበረበር ቅሌት ወደ ባለስልጣናቱ ላይ አነጣጥሯል

አዲስ ሪፖርተር - በሚኒሶታ ተገኘ የተባለው ተከሰተ የተባለውና በምርመራ መረጃዎች እንደተገኘበት የሚገለጸው የማጭበርበር ቅሌ ፊቱን ወደሚታወቁ ባለስልታናትና የሕዝብ ተመራጮች እያዞረ ነው። በፖለቲካ ዘመቻ ሳይቀር ተፈጽሟል የተባለው የባለስልጣናቱ ቅሌት ጥልቅ...

NEWS 2

ጃዋር ስልክ ዘጋ፤ ሕዝቅዔል ጠፉ፤ ልደቱ አያሌው “የኦሮሞ ያለህ?” ከአብሮነት ተሰብሳቢውቹ ስድስት ቀሩ፤ አብሮነት አመጽ ሳያቀጣጥል ሊበተን ነው

አቶ ልደቱ አያሌው የጀመሩት አብሮነት አቀጣጥለዋለሁ ያለውን ተቃውሞ ብልጭታ ሳያይ ወደ መበተኑ እያመራ ነው፤ በላዩ ላይ ከውስጡ ባሉ አመራር ሌላ "አብሮነት" ሊወለድበት ነው። ጃዋር "ጥሪ አይቀብልም" ብሏል። ውስጡ ኦሮሞ ስለሌለ ልደቱ አያሌው "ኦሮሞ አፋልጉኝ"...

RICENT POSTS

OPINION

የጠቅላይ ሚኒስትሩ “የትግራይን ሕዝብ አትንኩ” መልዕክት እና የአቶ ገዱ አንዳርጋቸው “የዕምነት ክህደት” ደብዳቤ ሰበዞች

በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግስት ግጭት የጀመረው ኢትዮጵያ ሉአላዊ የባህር በር በመጠየቋ ሳይሆን የኤርትራ ጦር በትግራይ ክልል በነበረው ቆይታ የፈጸመውን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የንብረት ዘረፋ ለማስቆም መንግሥታቸው ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደሆነ ገልጸዋል። ይህን የኤርትራ ሰራዊት ሕገ ወጥ ድርጊት ለማስቆም ከወሰዱዋቸው ዲፕሎማሲያዊ...

OPINION

spot_img

Latest Articles

ኤርትራ ሰራዊቷን ከአርሚ 70 ጋር አቀላቀለች፤ የትህነግ ተዋጊዎች መበተን

ራሳቸውን የትግራይ ሰላም ኃይሎች በማለት የሚጠሩት ወገኖች፣ ከአፋር ክልል ሃራ መሬት ለቀው ወደ ትግራይ እየገቡ መሆኑ ታውቋል። በስፍራው ከሚገኙ አመራሮች በተገኘ መረጃ፣ አሁን ላይ በዋጅራት አቅጣጫ ባህር ጽባን ይዘዋል። በቀጣይ ዒላማቸው አዲ ጉዶምን መቆጣጠር እንደሆነ ታውቋል። አሁን ላይ አዲጉዶምን...

ታደሰ ወረደ የት ነህ ? ተገለጥ !! – ከ”የአድዋው ቡርዣ” ጋር ዥዋዥዌውን አቁምና የመንግስት ወግ ያዝ ወይም ጠቅልለህ ሸፍት

የጄነራሉ "ባለሁለት ቢላዋ" ፖለቲ ካ የትግራይን ሕዝብ ወደ አስከፊ መቀመቅ እየከተተ ነው። የታደሰ ወረደ የሌብነት ታሪክና መበስበስ ከሞኖሪኖ እግር ስር ከመንደባለል የዘለለ ፋይዳ እንዳይኖራቸው አድርጓል። "የአደዋ ቡርዣ" እልፍኝ አስከልካይ አድርጎ የሚያንከላውሳቸው ይህ ያልጸዳ ጀርባቸው ስለመሆኑ ወደፊት በዝርዝር ከሃብት ምንጮቻቸው...

ትህነግ አፈገፈገ ወይስ ሸሸ – የትህነግ የውይይት ፈቃደኝነት የተለመደ ሴራ ወይስ ለትንፋሽ መሰበሰቢያ

በዚሁ የትህነግ ደብዳቤ ጉዳይ ከእንግዲህ ቀልድ የለም። ትጥቁን ባስቸኳይ ፈቶ፣ እንደማንኛውም ክልል ወደ ሰላማዊ መንገድ የማይመጣ ከሆነ በጀመረው የኃይል አማራጭ ከትግራይ ሕዝብ ጋርና በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በመሆን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሄ ይፈለግለታል" በማለት አንድ ባለስልጣን በምሬት ተናግረዋል።...

“እኔ የለሁበትም፤ ጄኔራሎቹ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ አይታዘዙም” ሌ.ጄኔራል ታደሰ፤

አዲስ ሪፖርተር “ትግራይን የጦርነት አውድማ ያደርጋታል” የተባለውን ጦርነት በሁሉም አቅጣጫ ለመጀመር ሩጫው በተጧጧፈበት በአሁኑ ወቅት የክልሉ ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር “እኔ የለሁበትም። ጄኔራሎቹ ለጊዚያዊ  ለአስተዳደሩ አይታዘዙም” ሲሉ ለመንግስት ቃላቸውን እንደሰጡ ተሰማ።  ወደ ሙሉ ጦርነት ለመሸጋገር በቋፍ ላይ ያለው ግጭት ሙሉ...

የአርሚ 11 አዛዥ ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ እጅ ለመስጠት ከመከላከያ ጋር ንግግር መጀመራቸው ተሰማ፤ ሕዝብ ውጊያ እየተቃወመ ነው

አዲስ ሪፖርተር - በጠለምት ግንባር የአርሚ አስራ አንድ አዛዥ የሆኑት ሌ/ጄኔራል ፍስሃ በየነ በሰላም እጅ ለመስጠት ከአገር መከላከያ ጋር እየተነጋገሩ መሆኑ ተሰማ። ከተለያዩ አርሚዎች የሚከዱ ታጣቂዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ተጠቅሶ ያለማቋረጥ ሪፖርት እየቀረበ መሆኑ ታውቋል። በቀደመው አደረጃጀት እስከ አርባ ሺህ፣...

ትህነግ ለውይይት ዝግጁ መሆኑን ጠቅሶ ለአፍሪካ ሕብረት ደብዳቤ አቀረበ፤ የትህነግን አቋም አስመክቶ “ጽምዶ” አቋሙ አልታወቀም

ጦርነቱ እንደ ጅማሬው ባይሆንም በአንዳንድ አካባቢዎች እንደቀጠለ ባለበት፣ በተለይም በጠለምት ጦረነቱ ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተዛውሮ የአገር መከላከያ ያማጻዳት ስራ እየሰራ መሆኑን ባስታወቀበት በአሁኑ ወቅት ትህነግ የሰላም ውይይት እንደሚቀበል ማስታወቁ ተሰማ። ከፋኖ፣ ሻዕቢያና ከሱዳን ካሉ ታጣቂዎቹ ጋር በቅንጅት ጦርነት የከፈተው...

የትግራይ ሰላም ኃይሎች ቁልፍ ቦታ ተቆጣጠሩ፣ በማንኛውም ሰዓት የመቀለ መንገድ ሊቆረጥ ይቻላል

አዲስ ሪፖርተር - ራሳቸውን የትግራይ ሰላም ኃይሎች በሚል የሚጠሩትና በሃራ መሬት የሰፈሩት ታጣቂዎች ቁልፍ ቦታ መቆጣጠራቸው ተሰማ። በየትኛውም ሰዓት የመቀለ መሆኒ መንገድ ሊቆረጥ እንደሚችል ተመልክቷል። አዲስ ሪፖርተር ለታጣቂ ኃይሎቹ ቅርብ ከሆኑ አመራሮች በደረሳት መረጃ መሰረት የሰላም ኃይል ሰራዊት የተቆጣጠሯት ስፍራ...

ትህነግ በጣምራ ስድስ ኮር ያሰለፈበት ውጊያ ለጊዜው በበቃኝ ተጠናቀቀ፤ በራያ አላማጣ መስመርና በጨርጨር ሙሉ ጦርነት…

የፕሪቶሪያው ስምምነት በትህነግ በኩል መፍረሱን የትግራይ ተቃዋሚ ፓሪዎች አስታወቁ፤ ትግራይን የጦር ማዕከል የሚያደርገው የሻዕቢያ ዕቅድ ተግባራዊ መሆኑ በትግራይ ዳግም ቀውስ አስነሳ፤ አፈሳና ሽሽት መጀመሩ ተነገረ። ያለፈውን ጦርነት የሚያስታውሱ “ጦርነትን ተቃወሙ፣ ጦርነትን እምቢ በሉ “ የሚል ጥሪ ለትግራይ ወጣቶች እያቀረቡ...
spot_img

BUSINESS

“የስምምነቶች ሁሉ እናት” ህንድ እና የአውሮፓ ህብረትታሪካዊ የንግድ ስምምነት አደረጉ

አዲስ ሪፓርተር፡- ሕንድ እና አውሮፓ ከሃያ ዓመት በላይየፈጀውን የነፃ ገበያ ንግድ ስምምነት ድርድር በኒው ዴልሂየጋራ ንግድ ስምምነቱን በመፈራረም መቋጫ አግኝቷል። ይህስምምነት በአጠቃላይ የሁለት ቢሊዮን ህዝብ...

ዶላር መያዝ ወይስ ወርቅ? የአሜሪካው ፖለቲካ ያስከተለው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ውዝግብ

አዲስ ሪፖርተር - በትላንትናው እለት በአሜሪካ የተሰማ ያልተጠበቀ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ክስተት ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ገበያዎችን አናግቷል። ይህ የተሰማው የአሜሪካ የፍትህ ሚኒስቴር በፌዴራል ሪዘርቭ...

የኤም-ፔሳ እና የቴሌ ብር ሽኩቻ – ኢትዮ ቴሌኮም እና የሳፋሪኮም ፉክክር ስጋት እና እድሎች…

በአለባቸው ጉብሳ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኢትዮጵያ የቴሌኮም ኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ "ኤም-ፔሳ ለሁሉም" (M-Pesa for All) መተግበሪያ ጉዳይ ነበር። ሳፋሪኮም የኢትዮ...

አደራ የተሰኘው አዲሱ ሚስጥራዊ የሙስና ጥቆማ መስጫ ስርዓት በይፋ ተጀመረ

አዲስ ሪፖርተር - የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ከ40 በላይ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በበላይነት የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (ኢኢኤች)፣ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች...

የዋጋ ግሽበት ጫናው በመቀጠሉ የጠበቀ የገንዘብ ፖሊሲው ጸንቶ እንዲቀጥል ተወሰነ፣ “ፖሊሲውን ለማላላት ምቹ ሁኔታ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የዋጋ ግሽበት ጫናው በመቀጠሉ የጠበቀ የገንዘብ ፖሊሲውን ጸንቶ እንዲቀጥል መወሰኑን አስታወቀ። ከዚህ ውሳኔ የደረሰበትን ምክንያት ዘርዝሮ እፖሊሲስውን ለማላላት...

የፅምዶ ውጤት – ናቅፋ ትግራይን ወረረ፤ ሻዕቢያ በናቅፋ የኢትዮጵያን ብር ይገዛል፣ በብር ዶላር ይሰበስባል፣

"ሻዕቢያ በናቅፋ ከኢትዮጵያ የቀንድ ከብት፣ ወርቅ፣ ነዳጅና የምግብ ሸቀጣ ሸቀጥ ይሸምታል። ጥሬ ብርም ዝቅ አድርጎ በናቅፋ ይገዛል። ብሩን በባንክ ወይም በሰው አማካይነት እያዘዋወረ ዶላር...

የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራና  የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ?”

ስለ አፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ግንዛቤ ያላቸው አስራ ሁለት በመቶ አያልፉም አዲስ ሪፖርተር - በኢትዮጵያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ" እንደሆነ የተነገረለት የአፍሪካ...

ያለ ኮላተራል (ማስያዣ) የሚሰጥ ብድር፡ በኢኮኖሚው ላይ ያለው ፋይዳ እና ስጋት

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ በተደጋጋሚ የሚነሳው እና አከራካሪው ጉዳይ "ያለ ማስያዣ ብድር መስጠት" ነው። ይህ አሰራር ለአዳዲስ ፈጠራዎች እና ለጀማሪ ነጋዴዎች ወሳኝ ቢሆንም፣ በሌላ...

ኢትዮጵያ በቡድን 20 ጉባኤ ተሳትፎ ያተቀዳጀችው የዲፕሎማሲ እና የኢኮኖሚ ትሩፋቶች በጆሃንስበርግ

አዲስ ሪፓርተር ጆሃንስበርግ ፡- ይህ ሳምንት የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ስኬቶች የተመዘገበበት እንደሆነ ተገለፀ። ኢትዮጵያ በሃገር ውስጥ የማሌዠያን ጠቅላይ ሚንስቴር በመቀበልና በማስተናገድ የሁለቱን ሃገራት ሁለትዮች ግንኙነት...

ሳዑዲ ዓረቢያ በአሜሪካ የ-1 ትሪሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት ቃል ገባች፤ ኢምሬትስ የ1.4 ትሪሊዮን ውል ገብታ...

አዲስ ሪፓርተር ዋሽንግተን ዲ.ሲ. – የዩናይትድ ስቴትስ እና የሳዑዲ ዓረቢያ የረዥም ጊዜ ግንኙነት አዲስ ምዕራፍ ላይ የደረሰ ሲሆን፣ ፕሬዝደንት ትራምፕ እና የሳዑዲ ልዑል አልጋ...
spot_img

TOP STORY

ኤርትራ ሰራዊቷን ከአርሚ 70 ጋር አቀላቀለች፤ የትህነግ ተዋጊዎች መበተን

ራሳቸውን የትግራይ ሰላም ኃይሎች በማለት የሚጠሩት ወገኖች፣ ከአፋር ክልል ሃራ መሬት ለቀው ወደ ትግራይ እየገቡ መሆኑ ታውቋል። በስፍራው ከሚገኙ አመራሮች በተገኘ መረጃ፣ አሁን ላይ በዋጅራት አቅጣጫ ባህር ጽባን ይዘዋል። በቀጣይ ዒላማቸው አዲ ጉዶምን መቆጣጠር እንደሆነ ታውቋል። አሁን ላይ አዲጉዶምን በሃያ ኪሎሜትር የተጠጉትን የሰማ ኃይሎች ለማስቆም አርሚ 50 ተጨማሪ ኃይል ሆኖ እንዲገባ ተደርጓል። የትህነግ ተዋጊዎች እየተበተኑ ነው፤ በመሆኒ አቅጣጫ የሰላም ኃይሎች እየገፉ...

BUSINESS

ENTERTAINMENT

ከገበታ ለሸገር እስከ ገበታ ለትውልድ – የገበታ ለትውልድ የምሥራች...

አዲስ ሪፖርተር - ታሪክ፣ ተፈጥሮ እና መዳረሻ ሲጣመሩ የአንድን ሀገር ቱሪዝም ኢንዱስትሪ የተሟላ ያደርጋሉ። ታሪክ ከተፈጥሮ ጋር ተደምሮ ሲገኝ፣ በዚያ ላይ ምቹ መዳረሻ ሲጨመርበት...

ስድስተኛ አሰልጣኝ በካልቾ ያለው ማንቼስተር ዩናይትድና ቀውሱ

አዲስ ሪፖርተር - ማንቼስተር ዩናይትድ 13 የፕሪሚየር ሊግና ሁለት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ጨምሮ ኦልድትራፎርድን በዋንጫ ያሽቆጠቆጡለትን ፈርጉሰን በክብር ከሸኘ በኋላ አሰልጣኝ አልወጣልህ ብሎታል፡፡ በዩናይትድ ቤት...

ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኮሎምቢያ ላይ ወታደራዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚችል ፍንጭ...

አዲስ ሪፓርተር - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአየር ኃይል አንድ (Air Force One) ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ በኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ ላይ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ...

ኢትዮጵያ በዓለም ሁለተኛ የተባለውን የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ...

"የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ እንከፍታለንእንከፍታለን" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ዩኒቨርስቲው ዕውን ሲሆን ከዓለም ኢትዮጵያን በዘርፉ ዩኒቨርስቲ ካላቸው አገራት ሁለተኛ ያደርጋታል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ...

የታሪካዊ ስኬቶች እና የጥበብ ድንቆች ቀን

ታኅሣሥ 25 ቀን በዓለም ታሪክ የቀን መቁጠሪያ ውስጥ የሰው ልጅን የጽናት ጥንካሬ እና የጥንታዊ ስልጣኔን ሚስጥራት የሚያስታውሱ ሁለት ታላላቅ ኩነቶች የተመዘገቡበት ልዩ ዕለት ነው።...

ሰበር ዜና፦ ኢንዞ ማሬስካ እና ቼልሲ በስምምነት ተለያዩ

የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከአሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ጋር በጋራ ስምምነት ለመለያየት መወሰናቸውን በይፋ አስታውቀዋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በአሰልጣኙ እና በክለቡ አመራሮች መካከል የነበረው ግንኙነት ማብቃቱን ተከትሎ...
spot_img

WORLD

ወደ ትግራይ የሚደረጉ በረራዎች እንዴት ተቋረጡ? እንዴትስ እንዲጀምሩ ተወሰነ?

አዲስ ሪፖርተር - ላለፉት አምስት ቀናት የተቋረጠው የአየር ትራንስፖርት በትግራይ ሰላማዊ ሕዝብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ላይ የፈጠረው ቀውስ በቀላሉ አይገለጽም። መነሻ ምክንያቱ ጦርነት በመሆኑ የትግራይ ሕዝብ የተጠየፈው አክሳሪ ጦርነት ዳግም እንደሚቀጣጠል ምልክት አድርጎ ወስዶት ነበር። ከባንክ አገልግሎት መስትጓጎል ጋር ተዳምሮ ጦርነት ዳግም ትግራይን ሊያደቃት እንደሆነ የሰጉ አሁን ላይ መልካም...

የክምችት ብር መጠን 4 ነጥብ 2 ትሪሊዮን ደረሰ፤ የዲጂታል ገንዘብ ዝውውር ላይ የተደረገው ጭማሪ ጥያቄ አስነሳ

አዲስ ሪፖርተር - ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ቴሌብርና ሌሎች ባንኮች የሚደረጉ ዲጂታል  ዝውውሮች ላይ የታየው ከፍተኛ  የዋጋ ጭማሪ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቅሬታና ተቃውሞ ቀረበበት። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢ-ተገማችና ተለዋዋጭ የዓለም ሁኔታ ውስጥ ተጨባጭ ውጤት ማስመዘገቡ ተመለከተ። ይህ የተባለው ቋሚ ኮሚቴው የብሔራዊ ባንክን...

ኤርትራ ሰራዊቷን ከአርሚ 70 ጋር አቀላቀለች፤ የትህነግ ተዋጊዎች መበተን

ራሳቸውን የትግራይ ሰላም ኃይሎች በማለት የሚጠሩት ወገኖች፣ ከአፋር ክልል ሃራ መሬት ለቀው ወደ ትግራይ እየገቡ መሆኑ ታውቋል። በስፍራው ከሚገኙ አመራሮች በተገኘ መረጃ፣ አሁን ላይ በዋጅራት አቅጣጫ ባህር ጽባን ይዘዋል። በቀጣይ ዒላማቸው አዲ ጉዶምን መቆጣጠር እንደሆነ ታውቋል። አሁን ላይ አዲጉዶምን በሃያ ኪሎሜትር የተጠጉትን የሰማ ኃይሎች ለማስቆም አርሚ 50 ተጨማሪ ኃይል...

ታደሰ ወረደ የት ነህ ? ተገለጥ !! – ከ”የአድዋው ቡርዣ” ጋር ዥዋዥዌውን አቁምና የመንግስት ወግ ያዝ ወይም ጠቅልለህ ሸፍት

የጄነራሉ "ባለሁለት ቢላዋ" ፖለቲ ካ የትግራይን ሕዝብ ወደ አስከፊ መቀመቅ እየከተተ ነው። የታደሰ ወረደ የሌብነት ታሪክና መበስበስ ከሞኖሪኖ እግር ስር ከመንደባለል የዘለለ ፋይዳ እንዳይኖራቸው አድርጓል። "የአደዋ ቡርዣ" እልፍኝ አስከልካይ አድርጎ የሚያንከላውሳቸው ይህ ያልጸዳ ጀርባቸው ስለመሆኑ ወደፊት በዝርዝር ከሃብት ምንጮቻቸው ጋር በስፋት እመጣበታለሁ። ታደሰ ወረደ ወደ አዲስ አበባ በአውሮፕላን እንዳልመጣ...

ትህነግ አፈገፈገ ወይስ ሸሸ – የትህነግ የውይይት ፈቃደኝነት የተለመደ ሴራ ወይስ ለትንፋሽ መሰበሰቢያ

በዚሁ የትህነግ ደብዳቤ ጉዳይ ከእንግዲህ ቀልድ የለም። ትጥቁን ባስቸኳይ ፈቶ፣ እንደማንኛውም ክልል ወደ ሰላማዊ መንገድ የማይመጣ ከሆነ በጀመረው የኃይል አማራጭ ከትግራይ ሕዝብ ጋርና በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በመሆን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ መፍትሄ ይፈለግለታል" በማለት አንድ ባለስልጣን በምሬት ተናግረዋል። የትግራይ ሰላም ኃይሎች በበኩላቸው ነገሩ ሊያበቃ እንደሚችል ወስነዋል። ስለዚህ ትህነግ...

“እኔ የለሁበትም፤ ጄኔራሎቹ ለጊዜያዊ አስተዳደሩ አይታዘዙም” ሌ.ጄኔራል ታደሰ፤

አዲስ ሪፖርተር “ትግራይን የጦርነት አውድማ ያደርጋታል” የተባለውን ጦርነት በሁሉም አቅጣጫ ለመጀመር ሩጫው በተጧጧፈበት በአሁኑ ወቅት የክልሉ ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር “እኔ የለሁበትም። ጄኔራሎቹ ለጊዚያዊ  ለአስተዳደሩ አይታዘዙም” ሲሉ ለመንግስት ቃላቸውን እንደሰጡ ተሰማ።  ወደ ሙሉ ጦርነት ለመሸጋገር በቋፍ ላይ ያለው ግጭት ሙሉ በሙሉ እንደሚቃወሙ ገልጸው ለፌደራል መንግስት ያስታወቁት ታደሰ ወረደ፣ ሕዝብ ጦርነቱን...
spot_img
ADVERTISE HERE

Advertise Your Business Here! Reach our loyal audience and get noticed. Contact us today for rates. info@addisreporter.com tel. +251981866434

ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998)

ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998) ባዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ከተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ነሀሴ 11 1928 ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀኃሥ ትምህርት ቤት ከዚያም...

በአልጄርስ ስምምነት መሠረት የተቋቋመው የድምበር ኮሚሽን አመሠራረትና ኮሚሽኑ የሰጠው ውሳኔ ሲገመገም

ይህም ስለኢትዮጵያ የዕውቀት ማነስ በኮሚሽኑ ውሳኔ ላይ እንዴት እንደተንፀባረቀ ወደፊት እናየዋለን፡፡ በአገር ውስጥም ሆነ በዓለም ዙሪያ በህግ፣በታሪክና በሥነ መንግሥት እውቀታቸውና በሥራ ተሞክሮአቸው የታወቁ በትላልቅ...

Politics

spot_imgspot_img

Subscribe

VOE TUBE

Addis Reporter All CATEGORIES

spot_imgspot_img

Editor's picks

“ባርነትና ባንድነት” ዕርቃናቸው ታዩ፤ የሻዕቢያ መሪዎችና መንጋችው ለምን ተነኩ ጩኸትና “ተኮፊልና” ላሉት ኢሳያስ ጥብቅና መቆም!

“ጄኖሳይድ የምትሉትን ክስ አቁሙ፣ ሴቶች ተደፈሩ የሚባል ነገር እንዳታነሱ” የሚሉት ሁለት ታላላቅ ወንጀሎች “ጽምዶ” የሚባለው የትህነግና የሻዕቢያ አዲስ ግንኙነት ሲጀመር ሻዕቢያ ያስቀመጣቸው ቅድመ ሁኔዎች ነበሩ፤...

Home News

“የትህነግና የሻዕቢያ አደገኛ ጥምረት የትግራይን ሕልውና ለአደጋ አጋልጧል” ስድስት የክልሉ ተቀናቃኝ ፓርቲዎች

በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ ስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ባወጡት የጋራ መግለጫ፣ የትሕነግ ቡድን ከኤርትራው የሻዕቢያ መንግስትና ከሌሎች የክልሉ ጠላቶች ጋር "ህገ-ወጥ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ፅምዶ" በመፍጠር የትግራይን ህልውና ለአደጋ አጋልጧል ሲሉ ከሰሱ። ፓርቲዎቹ ህወሓት በትግራይ የሚገኙ የፖለቲካ ኃይሎችን፣ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎችንና የፀጥታ አመራሮችን እያፈነ መሆኑን በመጥቀስ፣ ድርጊቱ ክልሉን ወደ አዲስ የእርስ በእርስ ጦርነት ሊከታት እንደሚችል አስጠንቅቀዋል። ብሄራዊ ባይቶ ዓባይ ትግራይ (ባይቶና)፣ ውድብ ነፃነት ትግራይ፣...
Addis Reporter / Truth in Every Word Ethiopia In Every News

Our Partners

Be our partner!

Advertise Here

Share and Enjoy !

Shares