TOP

“በመናበብ አመጽና ረብሻ ለመቀስቀስ ከፓርቲዎች ጋር ተስማምተናል” ጃዋር “በትርምስና በዓመጽ አናምንም” ፓርቲዎች

አዲስ ሪፖርተር - “እኛና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ ሁለት ድርጅት ነን” ይላሉ አቶ ለሚ የኦነግ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ፣ የኦፌኮ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ጉርሜሳ አያኖ ደግሞ “ትርምስ አጀንዳችን አይደለም። ከቶውንም አናስበውም” ይላሉ። የእናት ፓርቲና የሶዴፓ የተለያዩ ኃላፊዎች ከትርምስ ፖለቲካ ትርፍ አለ ብለው የማያምኑ የሰላም ትግል ተጓዞች እንደሆኑ ያስረዳሉ።  ይህ የተለያዩ ፓርቲዎች አቋም የተሰማው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጃዋር...

NEWS

የብሪክስ ሕብረት የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መሸመቱ ተሰማ

የዓለምን የፋይናንስ መልክ የሚቀይረው አዲሱ የብሪክስ መድረክ የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መቆጣጠር ተሰምቷል። የብሪክስ አባል አገራት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ ያላቸውን ሚና ይበልጥ ለማሳደግና የኢኮኖሚ ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ የወርቅ...

“የስምምነቶች ሁሉ እናት” ህንድ እና የአውሮፓ ህብረትታሪካዊ የንግድ ስምምነት አደረጉ

አዲስ ሪፓርተር፡- ሕንድ እና አውሮፓ ከሃያ ዓመት በላይየፈጀውን የነፃ ገበያ ንግድ ስምምነት ድርድር በኒው ዴልሂየጋራ ንግድ ስምምነቱን በመፈራረም መቋጫ አግኝቷል። ይህስምምነት በአጠቃላይ የሁለት ቢሊዮን ህዝብ ገበያንየሚያስተሳስር ሲሆን፣ ይህም የአለም አቀፍ...

ፕሬዝዳንት ትራምፕ “ግሪንላንድ የአሜሪካ ትሆናለች” ማለታቸው የታሪክ ሌጋሲ ህልም ወይስ አዲስ ቀውስ?

አዲስ ሪፖርተር - በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም ኢኮኖሚያዊ ፎረም ስብሰባ ላይ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግሪንላንድን ለመግዛት ወይም ለመቆጣጠር የወሰኑበትን አግባብ አስመልክቶ ያደረጉት ንግግር ላይ ከወትሮው ለስለስ ብለው ግሪንላንድን...

NEWS 2

A Critical Examination of Reuters’ Geopolitically Motivated Allegations

Addis Reporter - The recent Reuters report alleging Ethiopian training of RSF (Rapid Support Forces) fighters presents a narrative of unprecedented escalation, but this framing demonstrates a profound misunderstanding of international relations in the Horn of...

RICENT POSTS

OPINION

የቱርክና የግብፅ አዲሱ ስትራቴጂክ አጋነት ማሳሰቢያ – ያለምንም ማቅማማት “ኢትዮጵያዊያን” አንድ ሁኑ!! ከረፈደ ለጸጸትም ጊዜ አይኖርም

እስራኤል በቀይ ባህር እና በአፍሪካ ቀንድ ያላት የጂኦፖለቲካዊ ጥቅም ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ፍላጎት ጋር በእጅጉ የሚጠጣም በመሆኑ፣ ይህንን አጋርነት እንደ ቀዳሚ አማራጭ መውሰድ ለኢትዮጵያ ወሳኝ ስልት ነው።  ካይሮ እና አንካራ በአፍሪካ ቀንድ ላይ ያላቸውን ተፅዕኖ ለማሳደግ በሚያደርጉት ጥረት ኢትዮጵያን "ከበባ" ውስጥ የመክተት ዕድል ስላላቸው፣ እስራኤልን እንደ ስልታዊ አጋር መያዝ...

OPINION

spot_img

Latest Articles

ኢትዮጵያ ላይ ተቃዋሚ የሚያደረጀው የኤርትራ አገዛዝ የኢትዮጵያን ድንበር መውረሩን በደፈናው ካደ

አዲስ ሪፖርተር - የኤርትራ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ፣ ኢትዮጵያ በቅን ልቦና ያቀረበችውን የሰላምና የልማት አማራጭ ወደ ጎን የሚገፋና ቀጠናዊ ውጥረቱን ይበልጥ የሚያባብስ ነው። ይህ እምቢታ በግልጽ እንደሚያሳየው፣ የፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ አስተዳደር ስልጣኑን ለማስቀጠልና የውስጥ ፖለቲካዊ አንድነቱን ለመጠበቅ...

ቲቦር ናጂ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለከረረው ውጥረት አሜሪካ መግባት ጣልቃ መግባት እንዳለባት አመለከቱ

አዲስ ሪፖርተር - የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጂ፣ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ገለጹ። ዲፕሎማቱ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኤርትራ አቻው በላከው ደብዳቤ ላይ መነሻ በማድረግ...

ኢትዮጵያ ለኤርትራ የላከችው ደብዳቤ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንፃር ሲፈተሽ “የቀጣይ እርምጃ ማመልከቻ? አሰብን ወደ ድርድር?

ባለፉት ጥቂት ቀናት በሰሜን ምስራቅ ድንበር በኩል "አዲስ ወረራ" (Incursion) መፈጸሙን መጥቀሱ ጉዳዩን ከተራ የድንበር ውጥረት ወደ "ቀጥተኛ የታጠቀ ጥቃት" (Armed Attack) ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ያስገነዝባሉ። ይህ ዓይነቱ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በተባበሩት መንግስታት የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ 3314 መሰረት እንደ "ወረራ" (Aggression)...

ኢትዮጵያ ኤርትራን “እንነጋገር፤ ከኢትዮጵያ ድንብር በአስቸኳይ ለቃችሁ ውጡ አለች

አዲስ ሪፖርተር - የኢትዮጵያ መንግስት ፍጹም ሰላማዊ በሆኑ አግባቦች ከኤርትራ መንግስት ጋር ለመነጋገርና አብሮ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን አመልክቶ “ፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲል ከኤርትራ መንግስት በኩል አስቸኳይ አቋም የሚወሰድባቸውን ጉዳዮች ጠቅሶ ማሳሰቢያ ላከ። በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር...

“የእኛን ኃይል የሚያሸንፍ የለም” ትህነግ የሐራ መሬት ሽምግልና ሲፈርስ ኃላፊዎቹን በስልጣን የሰከሩ፣ የትግራይ ደመኛ ጠላቶች ተላካሊ አላቸው

❝...የእኛን ወታደር ማሸነፍ የሚችል ኃይል የለም። ይሄንን ስላችሁ እዚህም እዚያም ውጊያ አይኖርም እያልኳችሁ ግን አይደለም። በአጠቃላይ የማድረግ አቅም እና ስትራቴጂካዊ ብቃት ግን እኛን ማቆም የሚችል ሃይል እዚች ሃገር የለም። በመረጥነው ጊዜና ቦታ ኦፕሬሽኖችን እንፈጽማለን። ድልን እየተቀዳጀን የምንፈልገውን ሁሉ...

የብሪክስ ሕብረት የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መሸመቱ ተሰማ

የዓለምን የፋይናንስ መልክ የሚቀይረው አዲሱ የብሪክስ መድረክ የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መቆጣጠር ተሰምቷል። የብሪክስ አባል አገራት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ ያላቸውን ሚና ይበልጥ ለማሳደግና የኢኮኖሚ ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ የወርቅ ክምችታቸውን በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደጉ ይገኛሉ ነው የተባለው። ምንም እንኳን አገራቱ በይፋ...

የጠቅላይ ሚኒስትሩ “የትግራይን ሕዝብ አትንኩ” መልዕክት እና የአቶ ገዱ አንዳርጋቸው “የዕምነት ክህደት” ደብዳቤ ሰበዞች

በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግስት ግጭት የጀመረው ኢትዮጵያ ሉአላዊ የባህር በር በመጠየቋ ሳይሆን የኤርትራ ጦር በትግራይ ክልል በነበረው ቆይታ የፈጸመውን የሰብአዊ መብት ጥሰትና የንብረት ዘረፋ ለማስቆም መንግሥታቸው ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደሆነ...

ገዱ አንዳርጋቸው ጠ.ሚ አብይ ወደ አስመራው እንደላኳቸው አመኑ፤ ደመቀ መኮንን በተለያዩ ጉዳዮች ይታማሉ ዝምታ መምረጣቸው እያነጋገረ ነው

“ … የትግራይ ህዝብ ላይ የደረሰው መከራ በፍፁም አጀንዳዎም አልነበረም” የሚሉት አቶ ገዱ አስመራ ያቀኑት ስለ ትግራይ ሕዝብ ካልሆነ ስለጋሞ ህዝብ ለማውራት ነበር? ወይስ ስለ ስልጢ፣ ከንባታ፣ ሶማሊ፣ ቤኒሻንጉል፣ ኦሮሞ፣ አፋር፣ አማራ፣ ጋምቤላ ህዝብ ወይስ ስለየትናው ማህበረሰብ? ሲሉ ይጠይቃሉ።...
spot_img

BUSINESS

ለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ! 40 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ ማምረቱን አጻወቀ፤ የአገሪቱ ፍላጎት 60 በመቶ ቀንሷል

አዲስ ሪፖርተር ‎- ፋብሪካው በቀን 150 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ያለው ሲኾን እስካሁን 40 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ ለገበያ አቅርቧል ብለዋል። የሀገሪቱን የሲሚንቶ ፍላጎት...

የብሪክስ ሕብረት የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መሸመቱ ተሰማ

የዓለምን የፋይናንስ መልክ የሚቀይረው አዲሱ የብሪክስ መድረክ የዓለምን ግማሽ ያህል የወርቅ ምርት መቆጣጠር ተሰምቷል። የብሪክስ አባል አገራት በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ ያላቸውን ሚና ይበልጥ...

የክምችት ብር መጠን 4 ነጥብ 2 ትሪሊዮን ደረሰ፤ የዲጂታል ገንዘብ ዝውውር ላይ የተደረገው ጭማሪ...

አዲስ ሪፖርተር - ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ቴሌብርና ሌሎች ባንኮች የሚደረጉ ዲጂታል  ዝውውሮች ላይ የታየው ከፍተኛ  የዋጋ ጭማሪ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን በጀት...

“የስምምነቶች ሁሉ እናት” ህንድ እና የአውሮፓ ህብረትታሪካዊ የንግድ ስምምነት አደረጉ

አዲስ ሪፓርተር፡- ሕንድ እና አውሮፓ ከሃያ ዓመት በላይየፈጀውን የነፃ ገበያ ንግድ ስምምነት ድርድር በኒው ዴልሂየጋራ ንግድ ስምምነቱን በመፈራረም መቋጫ አግኝቷል። ይህስምምነት በአጠቃላይ የሁለት ቢሊዮን ህዝብ...

ዶላር መያዝ ወይስ ወርቅ? የአሜሪካው ፖለቲካ ያስከተለው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ውዝግብ

አዲስ ሪፖርተር - በትላንትናው እለት በአሜሪካ የተሰማ ያልተጠበቀ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ክስተት ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ገበያዎችን አናግቷል። ይህ የተሰማው የአሜሪካ የፍትህ ሚኒስቴር በፌዴራል ሪዘርቭ...

የኤም-ፔሳ እና የቴሌ ብር ሽኩቻ – ኢትዮ ቴሌኮም እና የሳፋሪኮም ፉክክር ስጋት እና እድሎች…

በአለባቸው ጉብሳ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኢትዮጵያ የቴሌኮም ኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ "ኤም-ፔሳ ለሁሉም" (M-Pesa for All) መተግበሪያ ጉዳይ ነበር። ሳፋሪኮም የኢትዮ...

አደራ የተሰኘው አዲሱ ሚስጥራዊ የሙስና ጥቆማ መስጫ ስርዓት በይፋ ተጀመረ

አዲስ ሪፖርተር - የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ከ40 በላይ የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን በበላይነት የሚያስተዳድረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ (ኢኢኤች)፣ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች...

የዋጋ ግሽበት ጫናው በመቀጠሉ የጠበቀ የገንዘብ ፖሊሲው ጸንቶ እንዲቀጥል ተወሰነ፣ “ፖሊሲውን ለማላላት ምቹ ሁኔታ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ የዋጋ ግሽበት ጫናው በመቀጠሉ የጠበቀ የገንዘብ ፖሊሲውን ጸንቶ እንዲቀጥል መወሰኑን አስታወቀ። ከዚህ ውሳኔ የደረሰበትን ምክንያት ዘርዝሮ እፖሊሲስውን ለማላላት...

የፅምዶ ውጤት – ናቅፋ ትግራይን ወረረ፤ ሻዕቢያ በናቅፋ የኢትዮጵያን ብር ይገዛል፣ በብር ዶላር ይሰበስባል፣

"ሻዕቢያ በናቅፋ ከኢትዮጵያ የቀንድ ከብት፣ ወርቅ፣ ነዳጅና የምግብ ሸቀጣ ሸቀጥ ይሸምታል። ጥሬ ብርም ዝቅ አድርጎ በናቅፋ ይገዛል። ብሩን በባንክ ወይም በሰው አማካይነት እያዘዋወረ ዶላር...

የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራና  የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ?”

ስለ አፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ግንዛቤ ያላቸው አስራ ሁለት በመቶ አያልፉም አዲስ ሪፖርተር - በኢትዮጵያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ" እንደሆነ የተነገረለት የአፍሪካ...
spot_img

TOP STORY

ኢትዮጵያ ለኤርትራ የላከችው ደብዳቤ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንፃር ሲፈተሽ “የቀጣይ እርምጃ ማመልከቻ? አሰብን ወደ...

ባለፉት ጥቂት ቀናት በሰሜን ምስራቅ ድንበር በኩል "አዲስ ወረራ" (Incursion) መፈጸሙን መጥቀሱ ጉዳዩን ከተራ የድንበር ውጥረት ወደ "ቀጥተኛ የታጠቀ ጥቃት" (Armed Attack) ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ያስገነዝባሉ። ይህ ዓይነቱ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በተባበሩት መንግስታት የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ 3314 መሰረት እንደ "ወረራ" (Aggression) የሚፈረጅ ሲሆን፣ ይህም ኢትዮጵያ በቻርተሩ አንቀጽ 51 መሰረት ያላትን "ራስን የመከላከል ተፈጥሯዊ መብት" (Inherent Right to Self-Defense) ለመጠቀም የሚያስችላትን ሕጋዊ...

BUSINESS

ENTERTAINMENT

ከገበታ ለሸገር እስከ ገበታ ለትውልድ – የገበታ ለትውልድ የምሥራች...

አዲስ ሪፖርተር - ታሪክ፣ ተፈጥሮ እና መዳረሻ ሲጣመሩ የአንድን ሀገር ቱሪዝም ኢንዱስትሪ የተሟላ ያደርጋሉ። ታሪክ ከተፈጥሮ ጋር ተደምሮ ሲገኝ፣ በዚያ ላይ ምቹ መዳረሻ ሲጨመርበት...

ስድስተኛ አሰልጣኝ በካልቾ ያለው ማንቼስተር ዩናይትድና ቀውሱ

አዲስ ሪፖርተር - ማንቼስተር ዩናይትድ 13 የፕሪሚየር ሊግና ሁለት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ጨምሮ ኦልድትራፎርድን በዋንጫ ያሽቆጠቆጡለትን ፈርጉሰን በክብር ከሸኘ በኋላ አሰልጣኝ አልወጣልህ ብሎታል፡፡ በዩናይትድ ቤት...

ፕሬዝዳንት ትራምፕ በኮሎምቢያ ላይ ወታደራዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚችል ፍንጭ...

አዲስ ሪፓርተር - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአየር ኃይል አንድ (Air Force One) ውስጥ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ በኮሎምቢያው ፕሬዝዳንት ጉስታቮ ፔትሮ ላይ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ...

ኢትዮጵያ በዓለም ሁለተኛ የተባለውን የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዩኒቨርሲቲ...

"የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ እንከፍታለንእንከፍታለን" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ዩኒቨርስቲው ዕውን ሲሆን ከዓለም ኢትዮጵያን በዘርፉ ዩኒቨርስቲ ካላቸው አገራት ሁለተኛ ያደርጋታል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ...

የታሪካዊ ስኬቶች እና የጥበብ ድንቆች ቀን

ታኅሣሥ 25 ቀን በዓለም ታሪክ የቀን መቁጠሪያ ውስጥ የሰው ልጅን የጽናት ጥንካሬ እና የጥንታዊ ስልጣኔን ሚስጥራት የሚያስታውሱ ሁለት ታላላቅ ኩነቶች የተመዘገቡበት ልዩ ዕለት ነው።...

ሰበር ዜና፦ ኢንዞ ማሬስካ እና ቼልሲ በስምምነት ተለያዩ

የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ከአሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ጋር በጋራ ስምምነት ለመለያየት መወሰናቸውን በይፋ አስታውቀዋል። ይህ ውሳኔ የተላለፈው በአሰልጣኙ እና በክለቡ አመራሮች መካከል የነበረው ግንኙነት ማብቃቱን ተከትሎ...
spot_img

WORLD

የሮይተርስ የሀሰት ዘገባ ሴራ – በኢትዮጵያ ሉዓላዊነት ላይ የተቃጣ የዲፕሎማሲና የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ልክፍት በማስረጃ ሲጋለጥ

ታዋቂው የመከላከያ መረጃ ተንታኝ Janes የሰጠው አስተያየት ነው፤ ሮይተርስ በዘገባው ላይ “Janes said it could not confirm the site was military based on their analysis of the imagery” በማለት የገለጸው ሀሳብ፣ የቀረበው ምስል ወታደራዊ እንቅስቃሴን እንደማያሳይ በተዘዋዋሪ ያረጋግጣል። ይህ ሆኖ ሳለ ሮይተርስ “ሚስጥራዊ የጦር ካምፕ” የሚል ስያሜ መስጠቱ ዘገባው አስቀድሞ ኢትዮጵያን ለመወንጀል ታቅዶ...

ለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ! 40 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ ማምረቱን አጻወቀ፤ የአገሪቱ ፍላጎት 60 በመቶ ቀንሷል

አዲስ ሪፖርተር ‎- ፋብሪካው በቀን 150 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ የማምረት አቅም ያለው ሲኾን እስካሁን 40 ሚሊዮን ኩንታል ሲሚንቶ ለገበያ አቅርቧል ብለዋል። የሀገሪቱን የሲሚንቶ ፍላጎት 50 በመቶ በመሸፈን የሲሚንቶ ዋጋ በ60 በመቶ እንዲቀንስ ማድረጉ ተመለከተ። ሲሚንቶ ከጥቂት ዓመታት በፊት እንደ ሀገር ከፍተኛ እጥረት ነበር፡፡ አሁን ባለው ሁኔታ እንደ ለሚ ያሉ...

ኢትዮጵያ ላይ ተቃዋሚ የሚያደረጀው የኤርትራ አገዛዝ የኢትዮጵያን ድንበር መውረሩን በደፈናው ካደ

አዲስ ሪፖርተር - የኤርትራ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ፣ ኢትዮጵያ በቅን ልቦና ያቀረበችውን የሰላምና የልማት አማራጭ ወደ ጎን የሚገፋና ቀጠናዊ ውጥረቱን ይበልጥ የሚያባብስ ነው። ይህ እምቢታ በግልጽ እንደሚያሳየው፣ የፕሬዝዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ አስተዳደር ስልጣኑን ለማስቀጠልና የውስጥ ፖለቲካዊ አንድነቱን ለመጠበቅ ሁልጊዜም "የውጭ ጠላት" የመፍጠርና በግጭት ድባብ ውስጥ የመኖር ስልትን ምርጫው...

ቲቦር ናጂ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለከረረው ውጥረት አሜሪካ መግባት ጣልቃ መግባት እንዳለባት አመለከቱ

አዲስ ሪፖርተር - የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጂ፣ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ገለጹ። ዲፕሎማቱ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኤርትራ አቻው በላከው ደብዳቤ ላይ መነሻ በማድረግ በሰጡት አስተያየት ነው። እንደ ናጂ ገለጻ፣ አሜሪካ በሁሉም ዓለም አቀፍ...

ኢትዮጵያ ለኤርትራ የላከችው ደብዳቤ ከዓለም አቀፍ ሕግ አንፃር ሲፈተሽ “የቀጣይ እርምጃ ማመልከቻ? አሰብን ወደ ድርድር?

ባለፉት ጥቂት ቀናት በሰሜን ምስራቅ ድንበር በኩል "አዲስ ወረራ" (Incursion) መፈጸሙን መጥቀሱ ጉዳዩን ከተራ የድንበር ውጥረት ወደ "ቀጥተኛ የታጠቀ ጥቃት" (Armed Attack) ደረጃ እንደሚያሸጋግረው ያስገነዝባሉ። ይህ ዓይነቱ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በተባበሩት መንግስታት የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ 3314 መሰረት እንደ "ወረራ" (Aggression) የሚፈረጅ ሲሆን፣ ይህም ኢትዮጵያ በቻርተሩ አንቀጽ 51 መሰረት ያላትን "ራስን...

ኢትዮጵያ ኤርትራን “እንነጋገር፤ ከኢትዮጵያ ድንብር በአስቸኳይ ለቃችሁ ውጡ አለች

አዲስ ሪፖርተር - የኢትዮጵያ መንግስት ፍጹም ሰላማዊ በሆኑ አግባቦች ከኤርትራ መንግስት ጋር ለመነጋገርና አብሮ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን አመልክቶ “ፍጹም ተቀባይነት የለውም” ሲል ከኤርትራ መንግስት በኩል አስቸኳይ አቋም የሚወሰድባቸውን ጉዳዮች ጠቅሶ ማሳሰቢያ ላከ። በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ጌድዮን ጢሞቴዎስ ለኤርትራ አቻቸው አቶ ኡስማን ሳላህ መሐመድ የካቲት 7...
spot_img
ADVERTISE HERE

Advertise Your Business Here! Reach our loyal audience and get noticed. Contact us today for rates. info@addisreporter.com tel. +251981866434

ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998)

ጸጋዬ ገብረ መድህን (1928-1998) ባዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ከተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ነሀሴ 11 1928 ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀኃሥ ትምህርት ቤት ከዚያም...

በአልጄርስ ስምምነት መሠረት የተቋቋመው የድምበር ኮሚሽን አመሠራረትና ኮሚሽኑ የሰጠው ውሳኔ ሲገመገም

ይህም ስለኢትዮጵያ የዕውቀት ማነስ በኮሚሽኑ ውሳኔ ላይ እንዴት እንደተንፀባረቀ ወደፊት እናየዋለን፡፡ በአገር ውስጥም ሆነ በዓለም ዙሪያ በህግ፣በታሪክና በሥነ መንግሥት እውቀታቸውና በሥራ ተሞክሮአቸው የታወቁ በትላልቅ...

ቲቦር ናጂ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለከረረው ውጥረት አሜሪካ መግባት ጣልቃ መግባት እንዳለባት አመለከቱ

አዲስ ሪፖርተር - የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር...

ኢትዮጵያ ላይ ተቃዋሚ የሚያደረጀው የኤርትራ አገዛዝ የኢትዮጵያን ድንበር መውረሩን በደፈናው ካደ

አዲስ ሪፖርተር - የኤርትራ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው...

Politics

spot_imgspot_img

Subscribe

VOE TUBE

Addis Reporter All CATEGORIES

“በመናበብ አመጽና ረብሻ ለመቀስቀስ ከፓርቲዎች ጋር ተስማምተናል” ጃዋር “በትርምስና በዓመጽ አናምንም” ፓርቲዎች

አዲስ ሪፖርተር - “እኛና የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ ሁለት ድርጅት...

A Critical Examination of Reuters’ Geopolitically Motivated Allegations

Addis Reporter - The recent Reuters report alleging Ethiopian training...

Exposing the Reuters Disinformation Campaign: A Strategic Attack on Ethiopia’s Sovereignty

Addis Reporter – Special Investigative Analysis In the contemporary era...
spot_imgspot_img

Editor's picks

በመራር መስዋትነት ከመሃል ሀገር ፖለቲካ የተሰናበተውን ሃይል ወደ አራት ኪሎ ለመመለስ ያልተቀደሰ ጋብቻ – አብን

አዲስ ሪፖርተር - "የተወሰኑ በአማራ ትግል ስም የሚምሉ ቡድኖች ህዝባችን መራር መስዋትነት ከፍሎ ከመሃል ሀገር ፖለቲካ ያሰነበታቸውን ሃይሎች ወደ አራት ኪሎ ለመመለስ ያልተቀደሰ ጋብቻ መፈጸማቸው...

Home News

ቲቦር ናጂ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለከረረው ውጥረት አሜሪካ መግባት ጣልቃ መግባት እንዳለባት አመለከቱ

አዲስ ሪፖርተር - የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጂ፣ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት እጅግ አሳሳቢ መሆኑን ገለጹ። ዲፕሎማቱ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኤርትራ አቻው በላከው ደብዳቤ ላይ መነሻ በማድረግ በሰጡት አስተያየት ነው። እንደ ናጂ ገለጻ፣ አሜሪካ በሁሉም ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ መግባት ባይጠበቅባትም፣ በሁለቱ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መካከል...
Addis Reporter / Truth in Every Word Ethiopia In Every News

Our Partners

Be our partner!

Advertise Here

Share and Enjoy !

Shares