News

ማርኮ ሮቢዮ ከአብይ ጋር መከሩ፤ ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በቀይ ባህርና በአፍሪቃ ቀንድ አሰላለፋቸው ይፋ እየሆነ ነው

አዲስ ሪፖርተር - አሜሪካ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚታየው የጠብመንጃ ግብግብ ምንጩና መዳረሻውን ስለማታጣው፣ ይህ ሰፈርና አድራሻ እየቀያየረ የሚፈጸም ዓላማ የለሽ ውንብድና መልኩን ወደ አሸባሪነት እንዳይቀየር፣...

የ“ትዕይንተ ሕዝቦች አዘጋጅ ግብረ ኃይል የቴክኒክ ኮሚቴ” የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ

አዲስ ሪፖርተር - በትናንትናው ዕለይ ራሱን “ትዕይንተ ሕዝቦች አዘጋጅ ግብረ-ኃይል የቴክኒክ ኮሚቴ” የሚለውን ቡድን የሰጠውን መግለጫ እያስተባበሩ ሲመሩ የነበሩት አቶ ያሬድ ኃይለማርያም ራሳቸውን ከቦርዱ ማሰናበታቸውን...

አሜሪካ የጄነራል አልቡርሃን  መንግስትን በሽብርተኝነት ፈረጀች

ጃዋር መሐመድና አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአልቡርሃን ደጋፊ ሆነው ኢትዮጵያን እንደሚከሱ ይታወቃል። ይህ የአሜሪካ ውሳኔ ለእነዚህ የፓርቲ አመራሮች፣ ለኤርትራ፣ በሱዳን ወታደር ላሰማራውና የኢራንን መሳሪያ ታጠኩ...

አስመራና መቀለ “ጽምዶ” የመንግስት ለመንግስት ግንኙነት ተብሎ በይፋ ሊታወጅ እየተመከረ ነው፤

አዲስ ሪፖርተር - በትህነግ የሰዓት አቆጣጠር የጦርነት ማስጀመሪያ ግብአቶች ተሟልተዋል የሚሉ እየበረከቱ ነው። ዝርዝር ጉዳዮንም እየቆጠሩ ይህንኑ ኣባቸውን ያጠናክራሉ። "በሕዝብ ለሕዝብ" ስም የተጀመረውን "ጽምዶ"...

ኦነግ/ኦነስ በቄለም ወለጋ በሴቶችና ህጻናት ላይ “የጦርወንጀል” መፈጸሙ ተጋለጠ

አዲስ ሪፓርተር- አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባወጣው አዲስ መግለጫ በቄለም ወለጋ ዞን ሳዮ እና አንፊሎ ወረዳዎች የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (OLA) ታጣቂዎች በሴቶችና ህጻናት ላይ የፈጸሟቸው ዘግናኝ...

Popular

Subscribe

spot_imgspot_img

Share and Enjoy !

Shares