Politics

ስማቸው የሚደበቅላቸው ታጣቂዎች በአርሲ የፈጸሙት ግድያ “ከፖለቲካ ፍጆታ በላይ ሊታይ ይገባል”

አዲስ ሪፖርተር - በኢትዮጵያ ሰላማዊ ሰዎችን የሚገድሉ፣ የሚያግቱና የሚያፈናቅሉ ታጣቂዎች ለሚፈጽሙት ጥቃት ኃላፊነት አይወስዱም። ለምን ዓላማ ድርጊቱን እንደሚፈጽሙም በገሃድ የድርጅታቸውን ስም ጠርተው አያስታወቁም። ሚዲያዎችም...

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድና ፓርቲዎች በሰባተኛው አገራዊ ምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ተሟገቱ

አዲስ ሪፖርተር - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛ ጊዜ የሚካሄደው አገር ዓቀፍ ምርጫ በመጪው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲደርግ ያቀረበውን ምክረ ሃሳብ የተቀናቃኝ...

ኦርቶዶክስ በኢትዮጵያ የተለያየ የፓለቲካ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች ችግሮቻቸውን በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበች

አዲስ ሪፖርተር ጥቅምት 2 ቀን 2018 በኢትዮጵያ እየተወሳሰበ የመጣውን የፓለቲካ ምህዳር በውይይት፣ በድርድር እንዲኹም በመነጋገር የወንድማማች እልቂት የቅድሚያ ቅድሚያ እድል እንዲሰጠው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገ- ወጥ የሐዋላ ገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶችና አስመጪዎች ላይ ከባድ እርምጃ እወስዳለሁ አለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በውጭ አገራት የሚገኙ ሐዋላ አስተላላፊ ድርጅቶች እና ከንግድ ባንኮች ጋር በመመሳጠር በሕገ- ወጥ እንቅስቃሴ ላይ ያሉ አካላት ከተግባራቸው እንዲታቀቡ ያስጠነቀቀ ሲኾን...

ከኤርትራ ወታደሮች በትዕዛዝ በትግራይ እናቶች፣ እህቶችና ሕጻናት ማህጸን ውስጥ የተላኩ ደብዳቤዎች፤

በቀናት ልዩነት የኤርትራ ወታደሮች በተቀነባበረ፣ ዝግጅት በተደረገበትና ማሳካት የሚፈልገውን ዓላማ ባማስቀመጥ በትግራይ የፈጸሙትን የጅምላ ጾታ ጥቃት፣ ዝርፊያና ግፍያ ‘ዘ ሴንትሪ’ የተባለ ተቋማና ዘጋርዲያን በጁላይ...

Popular

Subscribe

spot_imgspot_img

Share and Enjoy !

Shares