News

የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራና  የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ?”

ስለ አፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ግንዛቤ ያላቸው አስራ ሁለት በመቶ አያልፉም አዲስ ሪፖርተር - በኢትዮጵያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር "ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ" እንደሆነ የተነገረለት የአፍሪካ...

የአፍሪካ ህብረት የእስራኤልን የሶማሊላንድ እውቅና በጽኑ አወገዘ፤ “ቢቃወምም አቅም የለውም”

አዲስ ሪፓርተር - በቅርቡ በትረ ስልጣኑን የተረከቡት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ፣ እስራኤል ለሶማሊላንድ የሰጠችውን ይፋዊ እውቅና በማስመልከት ጠንካራ መግለጫ አውጥተዋል። መገለጫው...

እስራኤል ለሶማሊላንድ ይፋዊ እውቅና ሰጠች፤ በአፍሪቃ ቀንድ “ጨዋታ ቀያሪ” (Game Changer) ውሳኔ

አዲስ ሪፓርተር - የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ እና በቅርቡ በሶማሊላንድ በተካሄደው ምርጫ አሸናፊ የሆኑት ፕሬዝዳንት አብዲራህማን መሐመድ አብዱላሂ (ኢሮ)፣ ሶማሊላንድን እንደ ሉዓላዊት ሀገር...

የሁለት የትግራይ ጄኔራሎች ወግ “ጦርነት ሊነሳ ይችላል” ታደሰ ወረደ፤ “እመነኝ ትህነግ ጦርነት አይለኩስም”

አዲስ ሪፖርተር ትግራይ - የጦርነት ወሬ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር አንደበት መሰማቱን በመጠቀሰ በተለያዩ አውዶች መረጃዎች እየተሰራጩ ነው። ይህ መረጃ የወጣው ጄኔራሉ የህጻጽን...

ጋዜጠኛው ታፍኖ 300 ሺህ ከፍሎ ተፈታ፤ ” መታገትህ ሚዲያ ቢሰማና ጫጫታ ቢነሳ ትገደላለህ” ፋኖ

አዲስ ሪፖርተር (ጎንደር)- የጎንደር አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ቅርንጫፍ ጋዜጠኛ ደስታ ካሳ በፋኖ ታጣቂዎች ታፍኖ ከወር በሁዋላ ሶስት መቶ ሺህ ብር ከፍሎ መፈታቱን መዋጮ ሲያሰባስቡ...

Popular

Subscribe

spot_imgspot_img

Share and Enjoy !

Shares