News

የኦባሳንጆ የመቐለ ጉዞ፦ “ህወሃት ወደ ቀልቡ ይመለስ እንደሆነ የመጨረሻ እድሉን እንዲጠቀም” ሪፖርታዥ

ዶክተር ደብረጽዮን የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከሚፈቅደው ውጪ አስተዳደር ፈንቅለው ስልጣን ይዘዋል። በስምምነቱ መሰረት ህገወጥ እንደሆነ ያመኑትን ምርጫና በዚሁ ህግወጥ ምርጫ የተመረጡትን ይዘው ክልሉን እየመሩ...

“መንግስት ከአሜሪካ ጋር በሽብር ሊፈርጀን እየመከረ ነው” ዲያስፖራው ስጋት ውስጥ እንዳይገባ ተፈርቷል

አዲስ ሪፖርተር - ራሱን በቅሰቀሳ ስራ አድንቆ በተግባር ግን በውድቀት የገመገመው የአመጽ አዘጋጅ ግብረኃይል ሁለት ንዑስ ኮሚቴ አቋቁሞ የስራ ዕቅድ እንዲነድፍ ወስኖ ውጤቱን ለመጠብቅ...

ህወሃት – የግዳጅ አፈሳ ፣ የታጣቂዎች ጥምረት፣ ከሻዕቢያ ፣ ከሱዳን አሸባሪና ግብጽ ጋር እየሰራ”ተጠቃሁ”

አዲስ ሪፖርተር ዜና - በኃይል የጊዜያዊ አስረዳደሩን በማፍረስ ስልጣን የያዘው ሕገወጡ የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግምባር (ትህነግ) ሰሞኑን “በትግራይ ዲፕሎማሲ እና አድቮኬሲ ካውንስል” ስም...

የጃዋር እና የፋንታሁን ዋቄ ጽምዶ! የአቶ ጌትነት ወርቁ “ግልጽ ደብዳቤ” የአርሲን የ”ሽብር” ወንጀል ተንተርሶ ይፋ የሆነው አዲሱ የግብጽ የድህረ ምርጫ ማኒፌስቶ፤

አዲ ሪፖርተር -“አገር ሰላም ብለን ተኝተናል። ሌሊት መጡና ተኩስ ከፈቱ። ሚሊሻና ፖሊስ ገጥመው ነበር። ፍሬ አለቀባቸውና የቻሉት ሸሹ፣ ያልቻሉት ሞቱ” ይላል የጠለታ ነዋሪ። ጠለታ...

ካይሮ ያቀኑት ኢሳያስ “ግብፅ በቀጠናው ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አደንቃለሁ”

ኢዲስ ሪፖርተር ካይሮ — የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በትላንትናው እለት ወደ ካይሮ በማቅናት ዛሬ ከግብፁ አቻቸው አብደል ፈታህ አልሲሲ ጋር የተወያዩ ሲሆን፣ ውይይቱ በአፍሪካ...

Popular

Subscribe

spot_imgspot_img

Share and Enjoy !

Shares