ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጊዜ ሰሌዳ ይፋ አደረገ፤ ሰኞ ግንቦት 24 / 2018 ድምጽ ይሰጣል

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ሰኞ ግንቦት 24 / 2018 ሆኖ መጽደቁን ይፋ ። ቦርዱ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ደረገው የጸደቀ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ፤ ተግባራትን ከሚከናወኑበት ጊዜ ጋር ግልፅ አርጎ አቀምጧል። በቦርዱ የምርጫ ውጤት ይፋ የሚደረገው ሰኔ 4 ቀን እንደሆነ ልጿል።

ፌስቡክ፡ https://web.facebook.com/addisreporternews/
ዌብሳይት፡ https://addisreporter.com/
ኢሜል፡ info@addisreporter.com
ቴሌግራም፡ https://t.me/addisreporter11
X፡ https://x.com/addisreporter
ስልክ ቁጥር፡ +251981866434 / +251116393393

Share and Enjoy !

Shares

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

Share post:

Subscribe

spot_imgspot_img

Popular

More like this
Related

ስዊድን ከአደገኛ ቡድኖችna ታጣቂዎች ጋር ግንኙነት ያላቸውን ስደተኞች የመኖሪያ ፈቃድ የሚያሳጣ ሕግ ሥራ ላይ አዋለች

ከታጣቂዎች፣ ከአክራሪ ድርጅቶች ወይም ከተደራጁ የወንጀል መረቦች (Gangs) ጋር...

ከእስራኤል ትልቁ የስለላ መረብ የተስወረው 911 ቀናት የሆኑት ዕግታ፤ ሃይማኖት ካሳን ማን ሰወራት?

አዲስ ሪፖርተር፣ አዲስ አበባ — የአንድ ህፃን ልጅ በድንገት...

“ጦርነት ከተጀመረ ጦርነት የሰለቻቸው የህወሃት ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ይፈርሳሉ፤ አመራሮቹም ይህን ያውቃሉ”

አዲስ ሪፖርተር፣ አዲስ አበባ — የሕወሓት ሰራዊት አዛዦች ከፌዴራል...

“አዲስ አበባን ኦሮሞ ዘረፋት? እውነቱን ልንገራችሁ” ተሳታፊ አባል The Truth About Addis Ababa: A National Dialogue Panelist’s

የቀረበውን ጽሑፍ ይዘትና መልእክት ሳይለወጥ፣ የፊደልና የሰዋሰው ግድፈቶች (ስፔሊንግ፣...